Friday, September 5, 2014

ያሬዳዊ መዝሙር


መዝሙር ያሬዳዊ ቃና ሲኖረው ብቻ ነው ለልብ የሚጥም የሚሆነው፡፡ ያሬዳዊ ዜማዎች ደግሞ በግእዝ፣ በዕዝል ወይም በአራራይ የተቃኙ ናቸው፡፡ አሁን አሁን ግን መዝሙራት ከያሬዳዊ ዜማነት ይልቅ ወደ ዘፈንነት እየተቀየሩ ያሉበት ወቅት ነው፡፡ ከዜማው ብቻ ሳይሆን ከግጥማቸው ጀምሮ ሲታዩ ብዙ ግድፈቶች የሚታዩባቸው ሆነዋል፡፡ ለምሳሌ ይህን የመልአከ ፀሀይ መኮንን ፍስሐን ቅዱስ የተሰኘ ያሬዳዊ ዜማ አድምጡና ምን ያህል ጣዕም እንዳለው ልብ በሉ፡፡

1 comment: